ኢትዮጵያ ነገ ዜና || የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ 16 የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞችን ሹመት አጽድቋል።
የመንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ የ16 የፌዴራል ጠቅላይ ዳኞች እጩ ሹመት በተመለከተ ዝርዝር መረጃዎች ለምክር ቤቱ አቅርበው፤ በአባላቱ ልዩ ልዩ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ከተሰጠባቸው በኋላ ሹመቱ ጸድቋል፡፡ en
Email: ethiopianege1@gmail.com
ON Facebook@ethiopianege
Follow us on Twitter: @ethiopia_nege
On youtube – Ethiopia Nege
ኢትዮጵያ ነገ ዜና || የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ 16 የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞችን ሹመት አጽድቋል።
የመንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ የ16 የፌዴራል ጠቅላይ ዳኞች እጩ ሹመት በተመለከተ ዝርዝር መረጃዎች ለምክር ቤቱ አቅርበው፤ በአባላቱ ልዩ ልዩ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ከተሰጠባቸው በኋላ ሹመቱ ጸድቋል፡፡ en