በአሸባሪው የሸኔ ቡድን ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠሉን ተገለፀ

በአሸባሪው የሸኔ ቡድን ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠሉን ተገለፀ

ኢትዮጵያ ነገ ዜና በአሸባሪው የሸኔ ቡድን ላይ መንግሥት እወሰደ የሚገኘው እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠሉን የነገሌ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ።

በጉጂ ዞን 5 የአሸባሪው ቡድን አባላት እጃቸውን ለመንግሥት መስጠታቸውን ኦቢኤን ዘግቧል።

በአሸባሪው ቡድን ላይ እየተወሰደ ያለው እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠሉን አስታውቆ ሌሎች የቡድኑ አባላትም በተመሳሳይ እጃቸውን ለመንግሥት እንዲሰጡ የከተማ አስተዳደሩ አሳስቧል።

LEAVE A REPLY