አሜሪካ እጅሽን ሰብስቢ፤ ግብጽም በጠባይ የግዮን ፀብልሽን ጠጪ || ሰማነህ ጀመረ...

አሜሪካ እጅሽን ሰብስቢ፤ ግብጽም በጠባይ የግዮን ፀብልሽን ጠጪ || ሰማነህ ጀመረ – ካናዳ

የኢትዮጵያ ፖለቲካ ከተሳከረበት ከስልሳዎቹ ጀምሮ እስከዛሬ ስካሩ አልበርድ ብሎን እንደተንገዳገድን አለን የፖለቲካ ስካራችን ብርቱ ይሁን እንጂ አንደሃገር ወድቀን አናውቅም። ስካ መልስ ዞሮ መግቢያችንና ማደሪያ ቤታች ለውጪጠላት አሳልፈን አልሸጥ

መከፋፈልና መበጣበጥ በቤተሰብ ውስጥ ያለ የንትርክ ወጤት ስለሆነ ውሎ አድሮ ወደ አንድነትና ሰላምመምጣቱ አይ ኢትዮጵያዊያን በውስጥ ቢከፋፈሉ የውጪ ጠላት ሲመጣባቸው አን አንድ ሰውቆመው እንደ አንድ ልብ መክረው እንደ አንድ ቤት ሆነውጠላታቸውን ሲአሳፍሩ እንጂ እጅ ሲሰጡ አይታወቅም። ችግራችን ለጠላት አጋጣሚ የፈጠረ መስሎ ቢታይም በቁርጥጊዜ ሰምና ወርቅ ሆነ በጋራ  ጠላታችን ከማጥቃትና ላዊነታቸ ከማስከበር አላመነታንም ይህ የሩቅና የቅርብ ታሪካ ሕያው ምስክር ሆኖ በዓለም ሲነገር ኖሯዋል

ሊያን ወረ ጊዜ መሳፍንቱ ልዩነታቸው አርገውፋሽስትን ታንካና አውሮፕላን በዱ ልቪን በጓንዴ፤ በምሽር ንጭፍ በፈረስ በጎራዴ አውድመው ነታቸውን ሉዓላዊነታቸውን አስከብርዋል ቴጌ ይቱ የውጫሌን ውል አልፈርምም ሲሉ ሕዝ በአንድ ድም ደገፏቸዋል ክብር ለነርሱ ይሁን

ገበያ ግርግር ለሌባ ያመቻል እንዲሉ ሕዝባችን በነጭና በቀይሽበር ሲናወጥ ሰራዊታችን ቢያና ከወያኔ ጋር በውጊያመጠመዱን ያየው ሲያድ ባሬ ድሬደዋ ዘልቆ ግዛት ሉዓላዊነታችንን ተዳፍሯል ይሁን እና የኢትዮጵያ ሕዝብ ንደአንድ ልብ መክሮ ንደ አንድ ህዝብ ቆሞ ጠላ አዋርዷል

ደርግ ለሥልጣና የሃሳብና የርዓለም ልዩነትቢኖራቸውም በኢትዮጵያ ሉአላዊነት ላይ በአንድ ድምጽ መክረዋል የደርግ ካዝና ነጥፎ ችግር ላይ በወደበት ጊዜጋዳፊ 140 ሚሊዮን ዶላር ብድር ንደሚሰጥ ቃል ይገባል። ወቅቱ የብሔራዊ ባንክ አቶ ታደስ /ኪዳን የብድር ውልእንዲፈራረሙ ሊቢያ ይላካሉ  የተደረገላቸው እቀባበል ቀዝቃዛ ከመሆኑ ባሻገር ውሉ በአረብኛ እና በእንግሊዘኛ ተዘጋጅቶ የአረብኛው ውል ቅጂ አሳሪ (binding) እንደሚሆን ሆኖ ይጠብቃቸዋል ታደሰ ውሉንና ስምምነቱን እንዲፈርሙ ይጠቃሉ የምኒሊክ ውል ትዝ ይላቸውና አልፈርምም ይላሉ ብዙ አየሁ በተሰ መጽሐፋቸው ገጽ 239  “የውጫሌ ውል ትዝ አለኝአጼ ምኒልክ ያተኮሩት በአማር ቅጂ ውስጥ በተጻፈው ስለነበር በጣልያንኛ የተጻፈው ችግር ያመጣል በለው አላሰቡም ዓይኔ እያየ እንዴት ዳግማዊ ውጫሌ ውል እፈርማለሁ?” አሉ

ግራቀኙን ሚአግባባ የእንግሊዘኛው ቅጂ አሳሪ (binding) ሆኖ መፈራረም እንደሚገባ ታደሰ በአጽኖት አረቦች ይገልጻሉ። ለመፈረም የተቸገሩበትን ሲገልጹአረበኛው የበላይነት አለው ብዬ መፈረም ያልፈለግሁበት ዋና ምክንያት ሊብያ ገንዘብ ስላላት ብቻ ድሃ ሃገሮችን ጎትታ እያመጣች ክብረ ነክ ውል አንዲፈራረሙ ማስገደዷ መንፈሴን ስላሸፈተውናውስጤ የሚንቦገቦግ ንዴት ስለ ነበረ ነው አልቆቻቸው ከሊብያ የሚፈለገው ገንዘብ ስለሆነ በፈለጉት ቋንቋ ፈርምና ገንዘቡን ይዘህ ተመለስ የሚል ትእዛዝ ቢሰጣቸውም ታደስያበጠው ይፈንዳ በሚል መፈራረሙን ትተው ወደ ኢትዮጵያለመመልስ ወደ ትሪፖሊ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ጣቢያ ጉዞይጀምራሉ ብዙ ሳይቆይ ጋዳፊ ጥታ ሃይሉን ልኮ ታደሰበማስመለስ እንግሊዘ ቅጂ አሳሪ ውል አስደርገው በመፈራረም ገንዘባቸው ይዘው በድል ተመልሰዋል ይህ ነው የኢትዮጵያዊያን ወኔና ክብር

አሁን ላይ ጋዳፊ እንዴት ተዋርደው ከስልጣን እንደተባረሩና እንደተገደሉ ሁላችንም እናውቃለን እንደ ሃገር ሊቢያ በእርስበርስ ጦርነት እየወደመች አለች ኢትዮጵያና ታደሰ ሉዓላዊነታቸውን እና ክብራቸውን እንደጠበቁ ይገኛሉ

የኢትዮጵያ ሕዝብ ከወያኔ/ኢሕአዴግ ጋር ሰፊ ቀራኔናአለመግባባታ ደርሶ እንደነበር ይታወሳል ኤርትራ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነትና አንድነት በሚፈታተን ደረጃ ወረራ ስትፈጽም ሕዝቡ ኢሕአዴግ ጋር ያለውን ልዩነት አርግቦ በአንድነት ወደባድሜ ግንባር ቷል ወራሪውን ሃይል አሸ የኢትዮጵያን አንድነት አስከብሯል እነዚህ ክስተቶች የሚአሳያቱ ኢትዮጵያዊያን ለውጭ ሃይል ብድደው እንደማያውቁ፤ ዓለም አቀፍ ድርድሮች ውሎች ሁሉ የኢትዮጵያን ጥቅም አሳልፈው ላለመስጠት ብዙ ፈተና ተቋቁመው በአሸናፊነት የተወጡ መሆኑን ነው

ህዳሴው ግድብ ዙሪያ ኢትዮጵያዊያን የተለያዩ አቋሞች፤ አመለካከቶችና ልዩነቶች ነበቸው ይህ ፀሐ የግድቡን መገንባት ቢደግፍም በግንባታው ቦታ አመራረጥ (project site)ላይ ልዩነትና ጥያቄ ነበረ ለምን ከሱዳን ድንበር አርባ ኪሎሜተር እርቀ ላይ እንደተገነባ እስካሁን አጥጋቢ መልስ አላገኘም ይሁን እና ግይቶ የተጀመ ግን ጣም ጥሩ (something too good that came late) ስራ በመሆኑ ደስተኛ ነው። ብዙዎች የተለያ ተቃውሞና ልዩነ ቸው የሃገርሉዓላዊነት እስካልተገዳደረ ድረስ ልዩነታችን ጤናማ ነው  

እንደ ኢትዮጵያ መንግስት ዘገባ 69% የሚሆነው የግድቡ ስራ በመከናወኑ ኢትዮጵያዊያን ደስተዋ ግብጽና ሱዳን ስላልተደሰቱ በውሃው አሞላል ዙሪያ ውዝግብ አስነስተዋል። ግብጽ ጥቅሟን ለማስጠበቅ የምታደርገው ዋይታ ስለሆነ ሊያስደንቀን አይገባም ልንነግራት የሚገባው ጉዳይ ቢኖርእኛም ጥቅማችንን የተፈጥሮ ሃብታችንን የማስጠበቅ ሃላፊነትና ግዴታ እንዳለብን ነው

ባልሽ ባሌ ይበልጣል ከሆነ ለግብጽ የምናበድረው ውሃና ዱቄት ስለሌለ ባለችበት አሽዋ ትበደር በአሜሪካ በኩልገብታ ያልተገባ ውል ልታስፈር መሞከሯ ግን ለኢትዮጵያ ያላትን ንቀት ገላጭ ነው ዚህ ዘመን የቅኝ ገዥዎች ውል፤ ብልጣብልጥነት ስግብግብነት ቦታ የሌለው እንደሆነ ግብጽን በሚገባት ቋንቋ መንገር ያስፈልጋል

ሃያሏ አሜሪካ ድህነታችንንና የውስጥ ችግራችንን ተመልክታ እጅ በመጠምዘዝ የውጫሌን ውል ለማስፈረም ካሰበች ምን ብንቀጥን የነአብዲስ አጋ የነሚኒሊክ የነጠሃይቱ የነጃጋማኬሎ የነቲወድሮስ የነኡመር ሰመትር የእነታደሰ /ረኪዳንልጆች መሆናችን ይነገራ

ትራምፕ እያደረ ያለው ወራዳ የዲፕሎማሲ ጫናየፕሬዚደንቱን ታሪክ አላዋቂነት ማሳያ ነው አንኳን በዚህ ዘመን በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ አሜሪካ ኢትዮጵያን ከድታ ለጣሊያን ስትወግን ኢትዮጵያ አልተሸነፈችላትም። የአሜሪካ የፖ አውጭዎች ከታሪክ መማር አለመቻላቸው ግን ይገርማል እነዚህ ፖሊሲ አውጭዎች ድንቁርናን እንደገነት (ignorance is a bliss) ቆጥረውት ይሆን

ድህነት ያዋርዳል ከሰው በታች አርጎ ያሸማቅቃል በፍርሃት ያሳስታል ክብር ያጎድፋል ይህ በዓለማችን የሚታይ ክስተት ቢሆንም ድህነትና ኋላቀርነት እያዩ ማዋረድ ማሸማቀቅና መዳፈር ግን ኢግብረገባዊ ነው  ሃይ ተማምነው ድሃን ማንበርከክ ፈልገው ከሆነ ደግሞ በዓለማችን ሃያል ሃገር አሜሪካብቻ አለመሆ ብናሳውቃት እራሷንም ይጠቅማል ስለሆነም አሜሪካ ከህዳሴው ግድባ ላይ እጅሽ አንሺ ግብጽም አደብ ገዝተሽ በነ የሚወርድልሽን የጊዎን በል ጠጪ የጦርነት ነጋሪት ከጎሰምሽ ከካይሮ የበለጠ ነጋሪት አበባም ። አያርገው ጦርነት ብትጭሪ የሕዝብሽንና የሃገርሽን መጥፊያ ክብሪት መጫርሽን ተረድተሽ ጫሪው ነን ሶቤ!

ቀን የካቲት 23 2012

LEAVE A REPLY