Tuesday, March 10, 2026

Amharic Posts

Amharic Posts

ከፍሬያቸው አወቅናቸው!!! /ኬ. ተሾመ/

ሰኔ 2009 ዛፍ፣ እጽዋት እና አዝእርት ፍሬ እንደሚያፈሩ ሁሉ ድርጅትም ፍሬን ያፈራል:: የድርጅት መልካም ፍሬዎች የሚባሉትም ማልካም አስተዳደር፣ ዲሞክራሲ፣ በስነ ምግባር የታነጸ ትውልድ፣ ጠንካራ ኢኮኖሚ...

የቂሊንጦ እሳት፣ ወላፈኑን የቀመሱት እና በሰበቡ የተከሰሱት / በፍቃዱ ዘ. ኃይሉ-አዲስ አበባ/

ይህ ታሪክ በደርግ ዘመን የተፈፀመ አይደለም። በኢሕአዴግ ዘመን የተፈፀመ የበደል ታሪክ ነው።… የምነግራችሁ ታሪክ በአስቸኳይ ግዜ አዋጁ "ለተሀድሶ ሥልጠና" ወደ አዋሽ ሰባት የፖሊስ ካምፕ...

ቴዲ አፍሮ እና ሠርፀ ፍሬስብሃት /የሙዚቃ ሀያሲ/

“ሙዚቃችንን ዕውቀት እየመራው አይደለም”- ሠርፀ ፍሬስብሃት በኪነ-ጥበብ ሰዎች በኩልስ ወደ ሰው ሁለንተና የሚቀርቡ የሙዚቃ ሐሳቦች ይነሳሉ? ...ለዚህ ጥያቄ የምሰጠው ምላሽ ብዙ ሰዎችን ሊያስከፋ ይችላል፤ ግን...

ያዝ እጇን፤ ዝጋ ደጇን፤ ሳም ጉንጯን” የዐቃቤ ሕግ ያለህ! /ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ/

“የዐቃቤ ሕግ ያለህ!” የሚል ርእስ ይዤ፤ ይህን መጣጥፍ ለማቅረብ ምርኩዝም፣ መግፍኤም የኾነኝ፤ በቅርቡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ለፓርላማው ያቀረበው፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ የ2007...

የሰው ህይወት እያለቀ ነው-መንግስተ የምግብ እጥረት እንዳጋጠመው አመነ

/Ethiopia Nege News/:- ኢትዮጵያ በሚቀጥለው ወር ጀምሮ ለድርቅ ተጎጅዎች ለምታደርገው እርዳታ እጥረት እንደሚያጋጥማት አስታወቀች። ከሚቀጥለው ወር ጀምሮ በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ለሚደረግ የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ...

አጨብጫቢዎቹ /ዘመድኩን በቀለ/

የተከበሩ አቶ ግርማ ሰይፉ ይባላሉ። ከመንጋው የኢህአዴግ ሠራዊት ጋር በግላቸው ተወዳድረው በማሸነፍ ኮሚኩን የኢትዮጵያ ፓርላማ በመቀላቀል፤ እንደ አንድ ዜጋና እንደ አንድ የህዝብ እንደራሴ ፤...

ኬንያ 40 ኢትዮጵያንን በቁጥጥር ስር አዋለች

/Ethiopia Nege News/፦ ትናንት በምስራቅ ናይሮቢ ልዩ ስሙ “ካዮሌ” በተባለ ቦታ 40  ኢትዮጵያንን በቁጥጥር ስር ያዋላቸው  በአንድ ቤት ውስጥ  እንዳሉ መሆኑን የሀገሪቱ የዜና ተቋማት...

እነ ጉርሜሳ አያና ብይን ለመስማት ለ6ኛ ጊዜ ተቀጠሩ

/Ethiopia Nege News/፦ እነ ጉርሜሳ አያና ለግንቦት 30/2009 ተቀጥረው የነበረው አቃቢ ህግ ባቀረበው የሰው፣ የሰነድና የድምፅ ማስረጃዎችን መርምሮ ብይን “ለመስጠት”  የነበረ ቢሆንም የፌ/ከፍተኛ ፍ/ቤት...

የቴዲ አፍሮ ቁጭት /ከኤርሚያስ ለገሠ/

/ቁጥር ሁለት/ ባለፈው ሳምንት  “የቴዲ አፍሮ … ተሞክሮ!” በሚል ርዕስ ዘለግ ያለ መጣጥፍ አቅርቤ ነበር። በመጣጥፉ ላይ የኢትዮጵያ ኪነ-ጥበብ ሙያተኞች ከቴድሮስ ካሳሁን እና ከእሱ በፊትና...

Poems