Amharic Posts
Home Amharic Posts
ባቢሎንን ያፈረሰው/እንዳይገነባ ያደረገው የጋራ ልሳን እጦት ነው! || በድሉ ዋቅጅራ (ዶ/ር)
አማርኛ በኦፊሻል የስራ ቋንቋነቱ የተነሳ በመላው ሀገሪቱ ቋንቋ በትምህርትነት ከ3ኛ ክፍል ጀምሮ ይሰጥ የሚለውን የትምህር ሚንስቴርን አዲሱን ፍኖተ ካርታ በመቃወም የኦሮምያና የትግራይ ክልል ‹‹ልሂቃንና››...
ጁባ የኢትዮጵያ መንግስት ተቃዋሚዎችን አሰረች
/Ethiopia Nege News/:- የደቡብ ሱዳን የደህንነት ባለስልጣናት ስድስት የሚሆኑ "የኢትዮጵያ የአንድነት አርበኞች ግንባር " አማፂያንን በህገ-ወጥ መንገድ የጦር መሳሪያ ግዥ ሰበብ ትናንት ጁባ ውስጥ በቁጥጥር...
አዲስ አበባ እንደገና /ፕሮፌሰር ጌታቸው ሀይሌ/
የዋና ከተማችን ስም የተነሣበት ውዝግ ለጊዜው ገብ ቢልም ወያኔዎች በሥልጣን ላይ እስካሉ ድረስ ሊያገረሽበት ይችላል እንዳልኩት፥ በዚህ ሳምንት ውስጥ ሦስት ሰዎች አቶ ካሣሁን ነገዎ...
የያ ትውልድ ሴቶች ትውስታና የእናቶች ሰቆቃ || ያ ትውልድ
እንኳን ለዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ማርች 8 109ኛ ዓመት አደረሳችሁ፣ አደረሰን መልዕክታችን ከ«ያ ትውልድ ተቋም» ይድረሳችሁ፡፡ ማርች 8 ስናስታውስ በሴቶች ላይ የደረሰውን ስቃይ፣ ግፍ፣...
በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በአንድ ተማሪ ሞት የተጠረጠሩ ተማሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለፀ
ኤፍ ቢ ሲ || ዩኒቨርሲቲው ባወጣው መግለጫ ዓርብ ግንቦት 16/2011 ዓ.ም ከቀኑ 11 ሰዓት አካባቢ ምንጩ ያልታወቀ ጥቃት በተማሪዎች ላይ ደርሷል ብሏል።
ጥቃቱ ከተለመደው የተማሪ...
በግብፅና ሱዳን ጥያቄ የተቋረጠው የሦስትዮሽ ድርድር የፊታችን ሰኞ ቀጠሮ ተይዞለታል ተባለ
ኢትዮጵያ ነገ ዜና፡- በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ከሥራ ውጭ የሆኑ፣ በእስር እና በስደት ላይ የነበሩ 218 ዜጎች ባለፉት 2 ሳምንታት ወደ ሀገር ቤት እንደተመለሱ ተነገረ።
የውጭ ጉዳይ...
በአብዬ ግዛት የነበረው የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል ግዳጁን ማጠናቀቁ ተሰማ
ኢትዮጵያ ነገ ዜና፡- በአብዬ ግዛት የተሰማራው የ22ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ ግዳጁን አጠናቆ ለተተኪው ለ25ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ ማስረከቡ ተነገረ።
የ22ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ አመራርና አባላት...
ከአዴፓ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ለህወሓት ምላሽ ሰጠ || ሙሉውን ያንብቡ
የድርጅታችን አዴፓ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ሰኔ 15/ቀን 2011 ዓ.ም በክልላችን መንግስት ላይ ተሞክሮ ሙሉ በሙሉ በከሸፈው መፈንቅለ-መንግስት እና በከፍተኛ አመራሮቻችን ላይ በተፈፀመው የግፍ ግድያ...
በአማራ ክልል 116ሺህ መምህራንን ጨምሮ ከ1.9 ሚልዮን ህፃናት ከትምህርት ገበታ ውጭ መሆናቸው ተገለፀ
ኢትዮጵያ ነገ ዜና || በአማራ ክልል ጦርነቱ ባስከተለው ጉዳት ምክንያት ከ1.9 ሚልዮን በላይ ህጻናት እና 116 ሺህ መምህራን ከትምህርት ገበታ ውጭ እንደሆኑ የአማራ ክልል ትምህርት...
ዶ/ር አብይ ቢመረጥ እንዴት እንቀበለዉ?/ዶክተር ሰማኸኝ ጋሹ/
እንደሚወራዉ ዶ/ር አብይ ጠቅላይ ሚኒስትር ከሆነ እንዴት እንቀበለዉ የሚለውን ከአሁኑ ማሰቡ አይከፋም። እንደሚታወቀዉ ዶ/ር አብይ የኢትዮጵያን አንድነትና የህዝብን መብት ለማስከበር ከህወሃት ጋር ያደረገዉ ተጋድሎ...