Monday, April 21, 2025

Amharic Posts

Amharic Posts

የክቡር አርበኛ ሌ/ጀኔራል ጃገማ ኬሎ አስከሬን ግባተ መሬት ዛሬ ተፈጸመ

/Ethiopia Nege News/፦ የታላቁ አርበኛ የሌ/ጄኔራል ጃገማ ኬሎ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ እሁድ ሚያዚያ 1 ቀን 2009 ዓ.ም አርበኞችና ታዋቂ ሰዎች በሚቀበሩበት በቅድስተ ስላሴ...

ዘሪሁን ተሾመ ማነው? ጭንብሉ ሲገለጥ /መስቀሉ አየለ/

ይኽ ሰው በአሁኑ ሰዓት በነጌታቸው አሰፋ አንጃ በኩል “ገኖ” የወጣ የፖለቲካ ቀመር አድራጊ ፈጣሪ ሆኖ ብቅ ብሏል። አገር ሲያረጅ ጃርት ያበቅላል አይነት መሆኑ ነው።...

በኢትዮጵያ የመንግሥት ተጠያቂነት እስክ ምን ድረስ ነው /ከሀ. ህሩይ/

የኢትዮጵያ ህገ መንግሥትም ሆነ ሌሎች ዝርዝር ህጎች በሀገሪቷ የሚወጡት ህግ እና ሥርዓት በሀገሪቱ ለማስፈን እና መንግሥትም ሆነ እያንዳንዱ ዜጋ በተገቢው መንገድ በኃላፊነት እንዲጠየቁበት ነው።...

አርበኛ ሌ/ጄኔራል ጃገማ ኬሎ የበኩር ልጃቸው ባረፈ በ10ኛ ቀኑ በ96 አመታቸው በሞት ተለዩ

የበኩር ልጃቸው ሰለሞን ጃገማ ኬሎ ማረፍ አባቱ አልሰሙም /Ethiopia Nege News/፦ ጥር 20 ቀን 1913 ዓ.ም የተወለዱትና በኢትዮጵያ የአርበኞች ታሪክ ውስጥ ከፍተኛውን ስልጣን ይዘው ረዥም...

ሻረው፣ እንዴት እንዳመለጠ?! /በውቀቱ ስዩም/

ባለፈው ፣ተጠባባቂ ፓስተር ገመቹ ቸርች ካልወሰድኩህ ሞቸ እገኛለሁ አለኝ፤ " በውቄ እግዜርን ፍለጋ ላይ ነኝ ትል የለ?! ታድያ እግዜርን የምትፈልገው ረከቦት ጎዳና ዳር ቆመህ የሴቶችን...

አራቱ የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን በጠቅላይ ፍርድ ቤት ከዐቃቤ ሕግ ጋር የቃል ክርክር አደረጉ

ዐ/ሕግ በጥቅምት ወር 2008 በፌ/ከ/ፍ/ቤት የሽብር ክሳቸው ተነስቶላቸው የተሰናበቱት አምስቱ ጦማሪያን ላይ «ማስረጃችን አልተመዘነም፣ በተከሰሱበት ወንጀል ሊከላከሉ ይገባል» በማለት ለፌ/ጠ/ፍ/ቤት ይግባኝ ማለቱ ይታወሳል። በዛሬው...

ጠቅላይ ፍርድ ቤት በዞን ዘጠኞች ይግባኝ ጉዳይ ውሳኔ አሳለፈ /በፍቃዱ ዘ ኃይሉ/

★ ናትናኤል ፈለቀ እና አጥናፉ ብርሃኔ በወንጀል ሕጉ አንቀፅ 257/ሀ እና ሠ መሠረት "የአመፅ ማነሳሳት" ክስ ይከላከሉ ተብሏል። ★ ሶልያና ሽመልስ እና አቤል ዋበላ ከፍተኛው...

ወያኔ የመጨረሻውን እርሾ እየጋገረ ነው፡ ምዕራፍ ፫ /መስቀሉ አየለ/

ባለፈው የክፍል ሁለት ትንታኔ ለማሳየት እንደሞከርኩትሁለቱም አንጃዎች የሃይል ቀጠናቸውን በማስፋት ክልሎችን በየስራቸው ለማሰለፍ በሩጫ ውስጥ መሰነበታቸውን፤ የሳሞራ የኑስ በኮማንድ ፖስቱ ሽፋን የኦሮሚያን፣ የሱማሌ ክልልና...

ፊደል፥ ቋንቋ፥ ሕዝብ /ፕሮፌ. ጌታቸው ኃይሌ/

አሁንም አሁንም የሚያገረሽብን ብሔራዊ በሽታ “የቱን ቋንቋ በየቱ ፊደል እንጻፈው የሚለው ጥያቄና የሚሰጡት የተለያዩ መልሶች ናቸው። አብዛኛው ተቺ የሚስማማበት አንድ መልስ ለማግኘት ባይቻልም፥ መጀመሪያ...

በሁዳዴ ጾም የአህያ ልኳንዳ! /ክንፉ አሰፋ- ሆላንድ/

“ደሳለኝ” ተብሎ ስለሚጠራው አህያ፤ በወያኔ ሜድያ የተተረከልን ታሪክ መሳጭ ነው። እነሱ  ጫካ ውስጥ በነበሩበት ወቅት፣ አስገደ ገብረስላሴ በ45 ብር ገዝቶ ለወያኔ ማጓጓዣ ይሆን ዘንድ...

Poems