Sunday, April 20, 2025

Amharic Posts

Amharic Posts

ዜግነትና የስደተኞች መብትና ግዴታ /ፕሮፌ. መስፍን ወልደ ማርያም/

ስደተኞች ወደኢትዮጵያ የሚልኩት ጠገራ ብር ብዙ እንደሆነ አውቃለሁ፤ አንዳንድ ስደተኞች ለእንደኔ ያለ ወገኖቻቸው በብዙ መንገድ እርዳታ እንደሚያበረክቱ አውቃለሁ፤ በአንጻሩም አንዳንድ ስደተኞች ትንሽ ጠገራ ብር...

Bilisummaa adda-ዋ! /በፍቃዱ ዘ ኃይሉ

Bilisummaa adda-ዋ! *** "የቆምኩበት መሬት፥ ዛሬ በነጻነት" አያቶቼ ባይገሉለት፣ አያቶቼ ባይሞቱለት፣ ከኔ በላይ ፈሪ ጥቁር፥ ነበር እሚቆምበት። :- ወርሐ የካቲት በጠባ ቁጥር ልደቴን በተድላ እንዳላከብር የዳግማዊ ምኒልክ አድናቂዎች እና ነቃፊዎች የፌስቡክን ሠላም...

ወያኔ እንዲህ እያሰበ መሆኑ ጭምጭምታ ተሰማ፤ ዕውነት ከሆነ ጥቅምና ጉዳቱ ምን ይሆን? /ሞረሽ ወገኔ/

ዛሬ ላለንበት ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ዐማራ የተሰኘውን ነገድ ከመኖር ወደ አለመኖር ያደረሳቸውን ምክንያት መገንዘብ፣ ለምንፈልገው መፍትሔ ጥርጊያ መንገድ ይከፍትልናል። ከትግራይ ነፃ አውጭ ግንባር (የትግሬ-ወያኔ) የትግል...

ዝክረ አድዋ /ከጽሀፌ ትዕዛዝ ገብረ ሥላሴ ፅሁፍ ተቀንጭቦ የተወሰደ/

(የአድዋው ጦርነት በወቅቱ የንጉሱ ጸሀፊ ከነበሩት ከጽሀፌ ትዕዛዝ ገብረ ሥላሴ ፅሁፍ ተቀንጭቦ የተወሰደ።) ንጉሠ ነገስቱ አፄ ምኒልክ የኢትዮጵያን መሳፍንት እና መኳንንት ሹማምንቱንም ባላባቱንም ባጠቃላይ ተዋጊ...

ፓርቲዎች የሚፈርሱት- በራሳቸው አባላት /ይገረም አለሙ/

ለዚህ ጽሁፍ መነሻ ምክንያት የሆነኝ ከተቀዋሚው ጎራ የማይጠፋውና ሰሞኑን ከሰማያዊ ፓርቲ ሰፈር እየተሰማ ያለው መወነጃጀልና መፈራረጅ ብሎም ሰማያዊ ፓርቲን ምርጫ ቦርድና ኢህአዴግ ሊያፈርሱት ነው...

በርበሬ አይሆንም ዕጣን ንግግር አይሆንም ሥልጣን /አዲስ አድማስ ርዕሰ አንቀጽ/

 አንዳንድ ጨዋታ የዕውነት ያህል አሳማኝ ነው፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን በተባበሩት መንግሥታት ጉባዔ ላይ ከፍተኛጭቅጭቅይነሳል፡፡በኃይልጭቅጭቁንያካረሩትአራትአገሮችናቸው፡- 1ኛ/እንግሊዝ 2ኛ/ፈረንሣይ 3ኛ/እሥራኤል 4ኛ/ሩማኒያ እንዲያ በኃይል ያጨቃጨቃቸው አጀንዳ፤ “አዳምና ሔዋን የየት አገር ሰዎች ናቸው?” የሚለው...

“የተራሮች ወግ 1” – ከአደዋ ተጓዦች /በያሬድ ሹመቴ/

"ጤና ይስጥልኝ ወንድሜ። ይህ አካባቢ ስሙ ማን ይባላል? "መነኩሲቶ ይባሓልን" ቁመተ ሎጋው ገበሬ መልስ ሰጠ። ቀጠለና ተረኛ ጠያቂ እሱ ሆነ። "ምን ታደርጉ ነው ጉዑዞ? የት ትሔዱ?" "ዓድዋ" "ምን...

ጠመንጃ ያንቀጠቀጠ ሐሳብ! /‎በፍቃዱ ዘ ኃይሉ/

"ተራሮችን በጠመንጃ አንቀጥቅጫለሁ" የሚለው ‘ገዢው’ ፓርቲ፣ ለብዕር ግን ይንቀጠቀጣል። የአቶ መለስ (solo) አመራር እና የአቶ ኃይለማርያም የቡድን አመራር ሁለቱም ብዕር ይፈራሉ፣ የጨበጠውንም ይቀጣሉ። የመለስ ዜናዊ...

የወያኔዋ ኢትዮጵያ-ደማቸውን ያፈሰሱላት የሚዋረዱባት፤ የሸጧት ግን የሚከበሩባት ምድር /አቻምየለህ ታምሩ/

የኢሉባቡር ጠቅላይ ግዛት አካል ከነበረው ከጋምቤላ በ1894 ዓ.ም. በተደረገው የኢትዮጵያና የእንግሊዝ ስምምነት መሰረት፤ከሱዳን ተነስቶ በነጭ ዐባይ አድርጎ የሚመጣው የንግድ መርከብ የሚቆምበት ወደብና የእንግሊዝ የቀረጥ...

ሁለት ፕሮፌሰሮች፡– ፍቅሬ ቶሎሳና ጌታቸው ኃይሌ /መስፍን ወልደ ማርያም/

በአንድ ሰኮንድ ውስጥ ስንት ነገሮች ስንት ሁኔታዎች ይታያሉ?፣ ስንት ድርጊቶች፣ ስንት ሥራዎች ይፈጸማሉ? ስንት ሰዎች ይሞታሉ? ስንት ሰዎች ይወለዳሉ? … አንድ ሰኮንድ ባዘለው ጊዜ...

Poems