Amharic Posts
Home Amharic Posts
አንድ እስረኛ ሁለት ፖሊሶችን ገድሎ፤ሦስት አቆሰለ
/ኢትዮጵያ ነገ ዜና/፦ በጋምቤላ ከተማ አንድ እስረኛ ከማረፊያ ቤት ወደ ፍርድ ቤት እየተወሰደ እያለ ከአጃቢ ፖሊሶች የአንዱን መሳሪያ በመንጠቅ ሁለቱን ገድሎ ሌሎች ሦስት ሰዎችን...
የካንጋሮው ፍርድ ቤት ወንጀለኞች ሲጋለጡ፣ አንደኛው ዳኛ የህወሃት አባል ነበሩ
/ሳዲቅ አህመድ/
የህዝብን ዉክልና ተቀብለው ህዝብና መንግስትን ለማስታረቅ የጣሩት የሙስሊም የመፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴዎች ለመልካም ተግባራቸው ወሮታ እንዲሆን ህወሃት መራሹ ቡድን አስሮ አሰቃያቸው። የደረሰባቸው አካላዊ ስቃይ...
ለቅሶዬን መልሱ! (የ5ደቂቃ ንባብ) /በፍቃዱ ዘ. ኃይሉ/
ባለፉት ሦስት ዓመታት በአደባባይ ሁለት ግዜ አልቅሻለሁ። ወይም ለቅሶ ሞክሮኛል ብል ይሻላል። ሁለቱም በአንድ ምክንያት ነው። የመጀመሪያው፣ ሕዳር 2008 ነው። ገና ዓመት ከስድስት ወር...
የቴዲ አፍሮ የመጀመሪያ ኮንሰርት በባህር ዳር ጥር 12 ቀን ሊታይ ነው!
/ኢትዮጵያ ነገ ዜና/፦ እውቁ የሙዚቃ ሰው ቴዎድሮስ ካሳሁን አለም አቀፍ እውቅና የተጎናጸፈውን ‘ኢትዮጵያ’ የተሰኘውን አልበም ካውጣ በሁዋላ በአዲስ አበባ የተለያዩ ቦታዎች ሊያቀርብ የነበረው ኮንሰርት...
የመከላከያ ሚኒስትሩ የኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች ለወንጀለኞች ጥብቅና እየቆሙ ነው አሉ
/ኢትዮጵያ ነገ ዜና/፦ የመከላከያ ሚኒስትር አቶ ሲራጅ ፈጌሳ ለሀገር ውስጥ ጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ በኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች መካከል ተፈጥሮ በነበረው ግጭት እጃቸው እንዳለበት ተጠርጥረው እንዲያዙ...
አራት የኦፌኮ አመራሮች ተፈረደባቸው /ጌታቸው ሺፈራው/
~የኦፌኮ አመራሮችን ደግፈው ያጨበጨቡ የግንቦት 7 ተከሳሾች ተፈርዶባቸዋል
ከአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ጋር በተያያዘ በተቀሰቀሰው ህዝባዊ ንቅናቄ የተከሰሱት አራት የኦፌኮ አመራሮች ዛሬ ጥር 3/2010 በችሎት...
የህዝብና ቤቶች ቆጠራ በድጋሜ እንዲራዘም ተጠየቀ በአንድ ዓመት እንዲራዘም ተጠየቀ
/ኢትዮጵያ ነገ ዜና/፦ በየዓስር ዓመቱ ሚካሄደውን የህዝብና ቤቶች ቆጠራ በድጋሜ እንዲራዘም ተጠየቀ።መደበኛ መርሃ ግብሩ ባለፈው ህዳር ወር የነበረው ቆጠራ በጸጥታ ምክንያት ወደ የካቲት 2010ዓ.ም...
ጋዜጠኛ ዳርሰማ ሶሪና ካሊድ መሃመድ ተፈቱ
/ኢትዮጵያ ነገ ዜና/፦ ጋዜጠኛ ዳርሰማ ሶሪና ካሊድ መሃመድ ከቃሊቲ እስር ቤት ዛሬ ተፈቱ።
ሁለቱ ጋዜጠኞች የተፈቱት የእስር ጊዜያቸውን ጨርሰው መሆኑ ታውቋል። ዳርሰማና ካሊድ መጋቢት 12/2007ዓ.ም...
የህዝበ ሙስሊሙን ትግል እና የኢህአዴግ ሰራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ
የህዝበ ሙስሊሙን ትግል እና የኢህአዴግ ሰራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባን አስመልክቶ የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ
‹‹የመንግስት ችግሮች ዋነኛ ሰለባ ሕዝበ ሙስሊሙ በመሆኑ የለውጥ ሂደቱንም በቅርበት ይከታተለዋል!!››
--------------------------------------
ታህሳስ 30/2010...
ሰሙነኛው – 1 /ያሬድ ሹመቴ/
አንድ በገጠር የሚኖር እረኛ አባቱን ትምህርት ቤት እንዲያስገባው ይጠይቀዋል። አባትየው ደግሞ ልጁ ከብት እንዲያግድ እንጂ ትምህርት እንዲገባ አልፈለገም። ታዳጊው አባቱን በተደጋጋሚ ቢጨቀጭቅም ሊሳካለት አልቻለም።
በኋላ...































