Amharic Posts
Home Amharic Posts
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እስረኞች አስተዳደር ሓላፊ በፖሊስ ተይዘው እንዲቀርቡ ታዘዘ
ኢትዮጵያ ነገ ዜና፡- የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት በአቶ ጃዋር ሞሐመድና ሌሎች 13 ተጠርጣሪዎችን ጉዳይ በተመለከተበት የዛሬው ችሎት በፌዴራል ፖሊስ የአዲስ አበባ...
ኢዜማ የመሬት ወረራውን በማስረጃ ለማጋለጥ የጠራበት ጋዜጣዊ መግለጫ ታገደ
ኢትዮጵያ ነገ ዜና፡- በፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋና አንዷለም አራጌ የሚመራው ኢዜማ በታከለ ኡማ አስተዳደር ባለፉት ሁለት ዓመታት የተፈጸመውን የመሬት ወረራና የኮንዶሚኒየም እደላን በተመለከተ ዛሬ ሊሰጠው የነበረው...
133 ሺኅ መዝገቦች መቋጫ ማግኘታቸውን ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ አስታወቁ
ኢትዮጵያ ነገ ዜና፡- በያዝነው 2012 ዓ.ም በፌዴራል ፍርድ ቤቶች ለ133 ሺኅ 459 መዛግብት እልባት መሥጠት እንደተቻለ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት መዓዛ አሸናፊ ገለጹ።
በዓመቱ የፍርድ...
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ የገዳ ሥርዓትን በመደበኛ ትምህርት ዓይነት ለመስጠት ተዘጋጅቻለሁ አለ
ኢትዮጵያ ነገ ዜና፡- በአዲስ አበባ "የገዳ ሥርዓት" ትምህርትን በመደበኛነት ለመስጠት መመሪያ መውጣቱ ተሰማ።
በለውጡ ማግስት የአዲስ አበባ ከተማን የተለያዮ ወሳኝ ቦታዎች የተቀራመቱት የኦዴፓ አባላት በከተማዋ ላይ...
ሠባት ሴቶችን ጨምሮ በጎንደር ዮንቨርስቲ ሪፈራል ሆስፒታል 20 ተለማማጅ ሐኪሞች በኮሮና ተያዙ
ኢትዮጵያ ነገ ዜና፡- በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል እና የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሁለት ሐኪሞችና 20 ተለማማጅ ሐኪሞች ወይም ኢንተርኖችበኮሮናቫይረስ መያዛቸው ታወቀ።
በተገኘው መረጃ መሠረት እስከ ማክሰኞ...
የአስራት ሚዲያ ጋዜጠኞችን ጤንነት እንዲጠብቅ ፍርድ ቤቱ ፖሊስን አስጠነቀቀ
ኢትዮጵያ ነገ ዜና፡- የአስራት ሚዲያ ባለሙያዎች ላይ ፍርድ ቤቱ አስቀድሞ በሰጠው ቀጠሮ መሰረት፤ የአዲስ አበባ እስረኞች አስተዳደር ሓላፊ ቀርቦ በተጠርጣሪዎቹ የጤና ሁኔታ እና የእስር አያያዝ...
የሃጫሉ ሁንዴሳ ገዳዮች ላይ ክስ እንዲመሠረት 15 ቀን ጊዜ ተፈቀደ
ኢትዮጵያ ነገ ዜና፡- ድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳን በመግደል በተጠረጠሩት ከበደ ገመቹና አብዲ ዓለማየሁ ላይ ዐቃቤ ህግ ክስ እንዲመሰርት የ15 ቀን ጊዜ መሰጠቱ ታወቀ።
በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ...
እነጃዋር መሐመድ ላይ ምስክርነት ለመስማት ለማክሰኞ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ
ኢትዮጵያ ነገ ዜና፡- የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ተረኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት፤ ጃዋር መሀመድን ጨምሮ በ14ቱም ተጠርጣሪዎች ላይ ቀሪ የቅድመ ምርመራ ምስክሮችን ለመስማት...
እውነታውን በማድበስበስ ከተጠያቂነት ማምለጥ አይቻልም!
የ ኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) በአዲስ አበባ ከተማ መሬት ወረራን እና የጋራ መኖሪያ ቤቶች ኢፍትሃዊ ዕደላን በተመለከተ የሚደርሱትን ጥቆማዎች በመቀበል ጉዳዮን የሚመረምር ከብሔራዊ...
ከአማራ ብሐራዊ ንቅናቄ (አብን) የተሰጠ መግለጫ
ድርጅታችን የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ(አብን) በቅርቡ በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች የተፈፀመው «የዘር ማጥፋት ወንጀል» እንደሆነ በመግለፅ በጥፋቱ የተሳተፉ፣ ሕዝቡን ከጥቃት የመከላከል ኃላፊነታቸውን ያልተወጡ የመንግስት አመራሮችም...































