Thursday, May 7, 2026

Amharic Posts

Amharic Posts

ግዮን መጽሔት – አዲስ አበባ || ቁጥር 54

|| ሙሉውን መጽሔት ለማንበብ ይህንን ይጫኑ ||

ሊያነቡት የሚገባ – የዶ/ር ነጋሶ ቤት || ጽዮን ግርማ

ጊዜውን አላስታውሰውም። ሰዓቱ ግን የሥራ መውጫ ነበር። ወደ ብስራተ ገብርኤል የሚወስደውን ታክሲ በመጠበቅ ላይ ሳለሁ ዶ/ር ነጋሶን አገኘኋቸው። ሰላምታ ተለዋውጠን እኔና የቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት በአንድ...

የዶ/ር አብይን መንግሥት ምን ይዞት ይሆን? ሞሐመድ አሊ ሞሐመድ

ዶ/ር አብይ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ናቸው። በሥራቸው የአየር ኃይል; የምድር ጦር; የፖሊስ ሠራዊት ... በዘመናዊ ትጥቅ የተደራጁ ኃይሎች አሉ። ከዚህ በተጓዳኝ ማንኛውንም መረጃ...

በኮንሶ ከተማ የደረሰብኝ ዝርፊያ፣ ድብደባ፣ እስርና እንግልት በአጭሩ ይህን ይመስላል || በዳዊት ዋሲሁን ካሳ

በአኪያ ሚዲያ/ፕሮሞሽንና ኢንተርቴይመንት በሰላም ጉዳይ ለምንሰራው ዘገባና ዶክመንተሪ ፊልም ቀረፃ ለማካሄድ ትላንት ወድያ ዕለተ ሐሙስ ከሰዓት በኋላ ለኮንሶ ዞኑ ጉዳዩን የሚያሳውቅና ፈቃድ መጠየቅያ ደብዳቤና...

የዛሬ ረቡዕ ዐበይት ዜናዎች || ዋዜማ

1. በቤንሻንጉል ክልል ዛሬም ጸጥታ አለመረጋጋቱን ነዋሪዎችን ጠቅሶ የአማራ መገናኛ ብዙኻን ድርጅት ዘግቧል፡፡ በተለይ የፓዌ ወረዳ ጸጥታ ገና አልተመለሰም፡፡ በማምቡክ ወረዳ ደሞ ዛሬ ባገረሸ...

ጥቂት ሀሳቦች || በእውቀቱ ስዩም

አንዳንድ ሰዎች ‘ የብሄር ፖለቲካ በህግ ይታገድልን ሲሉ’ እሰማለሁ፤ የብሄር ፖለቲካ አይጥመኝም፤ ባገራችን ወትሮ የሚታየው መከራ ምንጮች አንዱ ያልተገራ የብሄር ፖለቲካ እንደሆነም አምናለሁ፤ ያም...

በፀጥታ ስም የህዝብን ድምፅ ማፈን ይቁም! || ዶ/ር ቃልኪዳን ነጋሽ

ዛሬ በዲላ ከተማ ሊካሄድ የነበረዉ ሰላማዊ ሰልፍ ከላይ በወረደ ቀጭን ትዕዛዝ በፈዴራል እና የክልል ፀጥታ አካላት ጣልቃ ገብነት ትላንት ከረፋዱ ላይ ተከልክሏል። ከምዕራብ እና...

የዛሬ ሰኞ ዐበይት ዜናዎች || ዋዜማ

1. በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተፈጠረ ግጭት 18 ሰዎች ሞተዋል፡፡ ግጭቱ የተቀሰቀሰው በመተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ ሲሆን መነሻው በመኪና ጭነት ክፍያ ሳቢያ በተነሳ ጠብ እንደሆነ...

ግዮን መጽሔት ቁጥር 53 || አዲስ አበባ

|| ሙሉውን መጽሔት ይህንን በመንካት ማንበብ ይቻላሉ ||

የኢፌዴሪ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

ኤፍ.ቢ.ሲ || ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ በጀርመን ሀገር ህክምና ሲከታተሉ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተነግሯል። ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት ርእስ ብሄር...

Poems